How safe is Ethiopia from Al-Shabab Terror Attacks? - በኬንያ በሚገኝ የገበያ ማዕከል ላይ በደረሰ ጥቃት 59 ሰዎች ሳይሞቱ እንዳልቀረ የአገሪቱ መንግስት መግለጹን ቢቢሲ ዘገበ። ኢትዮጲያ ከ አልሸባብ ጥቃት እንዳይደርስባት ምን ያህል ዝግጁ ነች? የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ መለስ ዜናዊ እንዲህ ብለዋል።
Posted on: Sun, 22 Sep 2013 11:52:39 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015