የ10ኛ ክፍል ውጤት የመሰናዶ መርሃ - TopicsExpress



          

የ10ኛ ክፍል ውጤት የመሰናዶ መርሃ ግብር መግቢያ ውጤት ይፋ ተደረገ የትመምህርት ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ለሁሉም ክልሎች የመደበኛ እና የማታ ወደ መሰናዶ መርሃ ግብር መግቢያ ነጥብ ለወንድ 2.71 እና ከዚያ በላይ እንዲሁም ለሴት 2.29 እና ከዚያ በላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ለበለጠ ማብራሪያ ይጠብቁን፡፡
Posted on: Fri, 30 Aug 2013 08:25:07 +0000

Trending Topics



Recently Viewed Topics




© 2015