ገንዘቤ ዲባባ ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በሮም በተካሄደው 2014 Diamond League 5000ሜ በድል ስታጠናቅቅ፣ አልማዝ አያና በሁለተኛነት ፈጽማለች። ቪዲዮውን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይዘን እንቀርባለን። | Genzebe Dibaba and Almaz Ayana finish 1-2 in 5000m at 2014 Diamond League in Rome. Video of the race coming up shortly. #EthioTube
Posted on: Thu, 05 Jun 2014 19:05:27 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015