በውጭ የሚኖሩ ዲያስፖራ ወገኖቻችን - TopicsExpress



          

በውጭ የሚኖሩ ዲያስፖራ ወገኖቻችን ልጆቻቸው የሀገራቸውን ቋንቋ እና ባህል እንዲያውቁ ጥረት ያደርጋሉ ልጆቻቸውም በሀገራቸው ቋንቋ ሲናገሩና ባህላቸውን ሲያንፀባርቁ እናያለን ነገር ግን አትሌት ኃይሌ በኢትዮጵያ እምብርት የሚኖሩት ያንተ ልጆች የራሳቸውን ቋንቋ መናገር ሲሳናቸው እና ባህላቸውን ረስተው የምዕራባውያንን የህይወት ዘይቤ ሲያንፀባርቁ በቴሌቪዥን መስኮት ሳይ ያፈርኩትም የፈረድኩትም በአንተ ነው። አዎ ልጆቹማ ምን ያድርጉ የሰጧቸውን ነው የሚቀበሉት፣ ያሳዩቸውን ነው የምያደርጉት እንዲያውም በግጥምም እኮ እንዲህ ይባላል።
Posted on: Tue, 23 Jul 2013 03:15:27 +0000

Trending Topics



Recently Viewed Topics




© 2015