በውጭ የሚኖሩ ዲያስፖራ ወገኖቻችን ልጆቻቸው የሀገራቸውን ቋንቋ እና ባህል እንዲያውቁ ጥረት ያደርጋሉ ልጆቻቸውም በሀገራቸው ቋንቋ ሲናገሩና ባህላቸውን ሲያንፀባርቁ እናያለን ነገር ግን አትሌት ኃይሌ በኢትዮጵያ እምብርት የሚኖሩት ያንተ ልጆች የራሳቸውን ቋንቋ መናገር ሲሳናቸው እና ባህላቸውን ረስተው የምዕራባውያንን የህይወት ዘይቤ ሲያንፀባርቁ በቴሌቪዥን መስኮት ሳይ ያፈርኩትም የፈረድኩትም በአንተ ነው። አዎ ልጆቹማ ምን ያድርጉ የሰጧቸውን ነው የሚቀበሉት፣ ያሳዩቸውን ነው የምያደርጉት እንዲያውም በግጥምም እኮ እንዲህ ይባላል።
Posted on: Tue, 23 Jul 2013 03:15:27 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015