ሜሮን ወርቁ ትባላለች እድሜዋ 19 ሲሆን የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዓመት የሲቪል ኢንጅነሪንግ ተማሪ ናት ዲኬቲ ኢትዮጵያ ባዘጋጀው የብራንድ አምባሳደርነት ውድድር ላይ በፕሮሞሽናል ሞዴሊንግ ዘርፍ ላይ እየተወዳደረች ትገኛለች እና ለማሸነፍ የናንተ የሰፈሯ ልጆች (የፈረንሳይ ልጆች) ድምፅ ያስፈልጋታል ስለሆነም ለሜሮን ወርቁ ድምፃችሁን መስጠት የምትፈልጉ በተጠቀሰው ሊንክ በመግባት የፈረንሳይ ልጅ ደጋፊ መሆናችሁንና አላማ እና እቅድዋን በመመልከት ይደግፉዋት Meron Worku yemtibal be Hawassa University ye Civil Engineering temari ena ye seferachen lej be ahunu seat ye DKT mert Ambassadoroch wudider eyetewedaderch tegegnalech...... Mert 20 wustem gebtalech kezy bemeketel gen wede ashenafinet lemehed ye ged yenante ye Seferachen Lejoch Demts yasfeligatal ena..........
Posted on: Sat, 26 Jul 2014 14:50:37 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015