ዛሬ ስደተኛ ወገኖቻችን ሊቢያ ታሰሩ ሜዴትራንያን ባሕር ገቡ የመን ታሰሩ ስንባል ተቀምጠን ከንፈር መምጠጡ አያዋጣንም የህወሐት ስርዐት በዚሁ ከቀጠለ ነገ ከንፈር የሚመጠጠው ለዛሬ ቁጭ ብለን ከንፈር ለመጠጥነው ሰዎች ነው የሚሆነው:: እስኪ ቆም ብለን አቅማችን ወያኔን ለመታገል ባይፈቅድ ወያኔን እየታገሉ ያሉ ድርጅቶችን በሞራል እና በገንዘብ እንርዳቸው ሕወሐት በዚሁ ከቀጠለ የሀገራችን ህዝብ ተሰዶ ማለቁ ነው ኢትዮዽያ ውስጥ የቀረውም መታሰሩ ነው ወገን እረ ነቃ እንበል ሀገራችን እኮ ወደ ትልቅ እስር ቤትነት እየተቀየረች ነው
Posted on: Sat, 05 Oct 2013 05:53:41 +0000