"ቦታዉ እዚህ እኛ ሰፈር ቄራ አከባቢ - TopicsExpress



          

"ቦታዉ እዚህ እኛ ሰፈር ቄራ አከባቢ ነዉ፤የጎፋ ገብርኤል ቤተ ክርስትያን ዉስጥ ነዉ ነገርየዉ የታቀደዉ፤ርእሱ ዋልያዉን ለናይጄሪያ ጨዋታ በዝማሬና ጸሎት ማጀብ—እንዲያሸንፍ መጸለይ ነዉ፤የናይጄሪያ ሴኔት ፕሬዝዳንት አረንጓዴዉን ንስር በአለም ዋንጫ እንዲቀናዉ የ9ኝ ቀናት የጸሎት ፕሮግራም ማወጃቸዉ ይታወሳል፤አሁን ለዛ ምላሽ ነዉ ወይ የሚል ጥያቄ ያጭራል…ነገር ግን አስተባባሪዉና የሀሳቡ አመንጪ አክሊሉ ግን ስላልተሳካልኝ ነዉ እንጂ ይህንን ነገር ያሰብኩት ቀድሜ ነዉ ይላል፤"
Posted on: Tue, 08 Oct 2013 19:24:51 +0000

Trending Topics



Recently Viewed Topics




© 2015