አያንቱ ዶት ኮም ጁነዲን ተገደሉ አለ አቶ ጁነዲን ሳዶ ሮቤ በህወሃት ሃይሎች መገደላቸውን አያንቱ ዶት ኮም የአይን ምስክሮችን ጠቅሶ ዘገበ። ከስምንት ባልደረቦቻቸው ጋር ወደ ኬኒያ አምርተው የነበሩት አቶ ጁነዲን የተገደሉት በሐምሌ ወር በደብቅ ወደ አገር ቤት ሲገቡ እንደሆነ ድረ ገጹ ዘግቧል። ድረገጹ በዜናው ምንጮች ያልተረጋገጠ sources not confirmed ሲል የዘገበው ይህ ዘገባ ዜናውን አረጋግጠናል ከሚሉ ወገኖች አልተሰማም። ayyaantuu/ horn-of-africa-n ews/ethiopia/ junedin-sado-for mer- governor-of -oromia-was-kil led-by- woyyanee /
Posted on: Sat, 17 Aug 2013 23:45:19 +0000
Trending Topics
Recently Viewed Topics
© 2015